ዜና
በ12 ዓመት ታዳጊ ወጣት ላይ የግብረ ሰዶም ወንጀል የፈፀመው ተከሳሽ በእስራት እንዲቀጣ የተወሰነበት መሆኑን ከአዲስ ከተማ ፖሊስ ያገኘነው ዘገባ ገልጿል፡፡ ፖሊስ ወላጆች ልጆቻቸው ከማን ጋር እና እንዴት እንደሚውሉ ሊከታተሉና ሊቆጣጠሩ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡
....ተጨማሪበምስራቅ ሸዋ ዞን ጂዶ ኮሞቦልቻ ወረዳ ካናቢስ የተባለውን አደገኛ ዕፅ ከቤት ደብቆ የተገኘው ግለሰብ በቁጥጥር ስር መዋሉን የምስራቅ ሸዋ ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ
....ተጨማሪ
You are visitor number 61076
