የኮሚሽነር ጄኔራል መልዕክት

Commissioner Image

የተከበራችሁ ውድ የሀገራችን ህዝቦች፣ የተከበራችሁ መላው የሃገራችን ፖሊስ አመራር እና አባላት እንዲሁም አጋር የፀጥታ አካላት በአሁኑ ወቅት ሀገራችን ኢትዮጵያ በፖለቲካ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ የለውጥ ሂደት ላይ ትገኛለች።

ዝርዝር መልዕክት

አዳዲስ ዜናዎች!

  • የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የፖሊስ ለፖሊስ ግንኙነትና ትብብርን የበለጠ ለማጠናከር ከሩዋንዳ ብሔራዊ ፖሊስ ጋር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ( Federal News)

    አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 7 ቀን 2017 ዓ.ም (ኢ.ፌ.ፖ.ሚ): ክቡር የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል የፖሊስ ለፖሊስ ግንኙነትና ትብብርን የበለጠ ለማጠናከር የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ከሩዋንዳ ብሔራዊ ፖሊስ ኢንስፔክተር ጀነራል ፌሊክስ ናሙሆራንዬ ጋር በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ዋና መስሪያ ቤት ተፈራርመዋል፡፡

  • የኢንስፔክሽንና ስታዳርድ መምሪያ ከኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ለባለሙያዎች ሲሰጥ የቆየው የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ተጠናቀቀ( Federal News)

    አዲስ አበባ፣ ኅዳር 27 ቀን 2017 ዓ.ም (ኢፌፖሚ)፡ የኢንስፔክሽንና ስታዳርድ መምሪያ ከኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ለባለሙያዎች ሲሰጥ የቆየው የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ተጠናቋል።

  • የተለያዩ የተሽከርካሪ አካል ኮንትሮባንድ ጭነው ወደ አዲስ አበባ ለማስገባት ሲጓዙ የነበሩ ስምንት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ( Federal News)

    አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27 ቀን 2017 ዓ.ም (ኢፌፖሚ) የተለያዩ የተሽከርካሪ አካል ኮንትሮባንድ በቁርጥራጭ ብረት (ቆራሊዮ) ዉስጥ በመደበቅ ከሱማሌ ክልል ጎዴ ከተማ ጭነው ወደ አዲስ አበባ ለማስገባት ሲጓዙ የነበሩ ስምንት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ውለዋል።

  • የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ሴቶችና ሕፃናት መምሪያ የ2016 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም የማጠቃለያ ዕውቅናና ምስጋና ፕሮግራም አካሄደ( Federal News)

    አዲስ አበባ፣ ኅዳር 26 ቀን 2017 ዓ.ም (ኢፌፖሚ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ሴቶችና ሕፃናት መምሪያ የ2016 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም የማጠቃለያ ዕውቅናና ምስጋና ፕሮግራም አካሂዷል።

  • ክቡር ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል በኢትዮጵያ የጣሊያን አምባሳደር ኦግስቲኖ ፖሌሲ ጋር ተወያዩ( Federal News)

    አዲስ አበባ፣ ህዳር 26 ቀን 2017 ዓ.ም (ኢፌፖሚ) ክቡር ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል በኢትዮጵያ የጣሊያን አምባሳደር ኦግስቲኖ ፖሌሲ ጋር በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ዋና መሥሪያ ቤት ተወያይተዋል።

  • የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ እና የፌደራል ሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን መግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ( Federal News)

    አዲስ አበባ፣ ኅዳር 26 ቀን 2017 ዓ.ም (ኢ.ፌ.ፖ.ሚ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ እና የፌደራል ሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከሙስና የፀዳች ኢትዮጵያን ለመፍጠር የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ በዋና መሥሪያ ቤት ተፈራርመዋል።

የሚሰጡ አገልግሎቶች

የሚሰጡ አስተዳደራዊ አገልግሎቶች


  1. ጥቆማና አቤቱታ መቀበልና የአቅራቢዎችን ቃል መቀበል
  2. የህዝብ ክንፍ መድረክ በማዘጋጀት የዜጎችን መረጃ የማግኘት መብት ማረጋገጥና የተቋሙን አፈጻጸም እንዲገመግሙ ማድረግ


በኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የሚሰጡ አገልግሎቶች


  1. የማህበረሰብ አገልግሎት (Community Service) ስራዎችን ማከናወን፣
  2. ስለወንጀል መከላከልና ምርመራ ሀገር አቀፍ ፖሊሲዎችን፣ ስትራቴጂዎችንና አንድ ወጥ የሆኑ የአሠራር ደረጃዎችን ማዘጋጀት


በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጤና አገልግሎት የሚሰጡ አገልግሎቶች


  1. የተመላላሽ ህክምና አገልግሎት ለሰራዊቱና ለህግ ታራሚዎች መስጠት፤
  2. የተኝቶ ህክምና አገልግሎት መስጠት


በወንጀል ምርመራ ጠቅላይ መምሪያ የሚሰጡ አገልግሎቶች


በክስ መቀበል አገልግሎት

  1. የወንጀል ጥቆማዎችንና አቤቱታዎችን መቀበል፣
  2. የቀረበው አቤቱታ ጥቆማ ወንጀል መሆን አለመሆኑን እና በፌደራል የማጣራት ስልጣን ስር የሚወድቅ መሆን አለመሆኑን መወሰን፣