አዳዲስ ዜናዎች!
-
የኦሜድላ ስፖርት ክለብ የ2018 ዓ.ም የጠረጴዛ ቴኒስ ውድድር በወንዶች ሻምፕዮን ሆነ( Federal News)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26 ቀን 2018 ዓ.ም (ኢ.ፌ.ፖ.ሚ) የኦሜድላ ስፖርት ክለብ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዘጋጅነት በአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶችና ስፖርት ማዕከል በተካሄደው የ2018 ዓ.ም የጠረጴዛ ቴኒስ ውድድር የመብራት ኃይል የጠረጴዛ ቴኒስ ክለብን 3ለ2 በማሸነፍ በወንዶች የዋንጫ እና የወርቅ ሜዳሊያ ባለቤት ሆኗል።
-
የወንጀል ሕግ ሥነ-ሥርዓት እና የማስረጃ ሕግ ረቂቅ አዋጅ ጸደቀ( Federal News)
አዲስአበባ፣ መጋቢት 25 ቀን 2018 ዓ.ም (ኢ.ፌ.ፖ.ሚ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ13ኛ መደበኛ ስብሰባው፤ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የወንጀል ሕግ ሥነ-ሥርዓት እና የማስረጃ ሕግ ረቂቅ አዋጅን አጽድቋል።
-
ከአማራ ክልል ወደ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሲጓጓዝ የነበረ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ በቁጥጥር ስር መዋሉን ፖሊስ አስታወቀ( Federal News)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25 ቀን 2018 ዓ.ም (ኢ.ፌ.ፖ.ሚ) ከአማራ ክልል ወደ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሲጓጓዝ የነበረ ሕገ-ወጥ የጦር መሣሪያ በቁጥጥር ሥር ማዋሉን ፖሊስ አስታውቋል።
-
''የፀጥታና ደኅንነት ተቋማት የሰላም ጋሻ፤ የብሔራዊ ክብርና ጥቅማችን ዘብ ናቸው'' ክቡር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ( Federal News)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24 ቀን 2018 ዓ.ም (ኢ.ፌ.ፖ.ሚ) ክቡር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የፀጥታና ደኅንነት ተቋማት የሰላም ጋሻ፤ የብሔራዊ ክብርና ጥቅማችን ዘብ ናቸው ያሉት "የፀጥታና ደኅንነት ተቋማት ቅንጅት ለሀገራዊ ሰላም እና ደኅንነት" በሚል መሪ ሀሳብ በተካሄደው ብሔራዊ የደኅንነት ኮንፍረንስ ላይ ተገኝተው ያስተላለፉትን መልክት በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ አጋርተው ነው።
-
16ኛው የአፍሪካ አደጋ ስጋት አቅም ግንባታ ጉባኤ በስኬት እንዲጠናቀቅ በተዘጋጀ የፀጥታ እቅድ ላይ ውይይት ተካሄደ( Federal News)
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ቀን 2018 ዓ.ም (ኢ.ፌ.ፖ.ሚ) 16ኛው የአፍሪካ አደጋ ስጋት አቅም ግንባታ ጉባኤ በስኬት እንዲጠናቀቅ በተዘጋጀ የፀጥታ እቅድ ላይ የፀጥታና ደኀንነት የጋራ ግብረ ኃይል በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ዋና መሥሪያ ቤት በዛሬው ዕለት ውይይት አካሂዷል።
-
"ከሀገራችን አልፎ ለአፍሪካና ለሌሎችም ሀገራት ጭምር ሞዴል በሆነ ተቋም ውስጥ ህዝብና መንግስትን ማገልገል መቻል ትልቅ ዕድል ነው" ክቡር ምክትል ኮሚሽነር ጀነራል ርስቱ ይርዳው( Federal News)
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 22 ቀን 2018 ዓ.ም (ኢ.ፌ.ፖ.ሚ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ክቡር ምክትል ኮሚሽነር ጀነራል ርስቱ ይርዳው ከሀገራችን አልፎ ለአፍሪካና ለሌሎች ሀገራት ጭምር ሞዴል በሆነ ተቋም ውስጥ ሕዝብና መንግስትን ማገልገል መቻል ትልቅ ዕድል ነው ያሉት በጠቅላይ መምሪያው በተዘጋጀ የአቀባበልና የትውውቅ መርሃ-ግብር ላይ ነው።
የሚሰጡ አገልግሎቶች
የሚሰጡ አስተዳደራዊ አገልግሎቶች
- ጥቆማና አቤቱታ መቀበልና የአቅራቢዎችን ቃል መቀበል
- የህዝብ ክንፍ መድረክ በማዘጋጀት የዜጎችን መረጃ የማግኘት መብት ማረጋገጥና የተቋሙን አፈጻጸም እንዲገመግሙ ማድረግ
በኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የሚሰጡ አገልግሎቶች
- የማህበረሰብ አገልግሎት (Community Service) ስራዎችን ማከናወን፣
- ስለወንጀል መከላከልና ምርመራ ሀገር አቀፍ ፖሊሲዎችን፣ ስትራቴጂዎችንና አንድ ወጥ የሆኑ የአሠራር ደረጃዎችን ማዘጋጀት
በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጤና አገልግሎት የሚሰጡ አገልግሎቶች
- የተመላላሽ ህክምና አገልግሎት ለሰራዊቱና ለህግ ታራሚዎች መስጠት፤
- የተኝቶ ህክምና አገልግሎት መስጠት
በወንጀል ምርመራ ጠቅላይ መምሪያ የሚሰጡ አገልግሎቶች
በክስ መቀበል አገልግሎት
- የወንጀል ጥቆማዎችንና አቤቱታዎችን መቀበል፣
- የቀረበው አቤቱታ ጥቆማ ወንጀል መሆን አለመሆኑን እና በፌደራል የማጣራት ስልጣን ስር የሚወድቅ መሆን አለመሆኑን መወሰን፣