የኮሚሽነር ጄኔራል መልዕክት

Commissioner Image

በቅድሚያ እንኳን ለ116ኛው ሀገር አቀፍ የኢትዮጵያ ፖሊስ ቀን አደረሳችሁ አደረሰን!

ዝርዝር መልዕክት

አዳዲስ ዜናዎች!

  • "በውድድሩ ያሳያችሁት ብቃት ካለፈው የተሻለ በመሆኑ በቀጣይ ጠንክረን ከሰራን የተሻለ ውጤት ማስመዝገብ እንደምንችል ተገንዝበናል" ክቡር ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል( Federal News)

    አዲስ አበባ፣ የካቲት 5 ቀን 2018 ዓ.ም (ኢ.ፌ.ፖ.ሚ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አዛዥ ክቡር ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል በውድድሩ ያሳያችሁት ብቃት ካለፈው የተሻለ በመሆኑ በቀጣይ ጠንክረን ከሰራን የተሻለ ውጤት ማስመዝገብ እንደምንችል ተገንዝበናል ያሉት ለSWAT TEAM በተደረገው አቀባበል ላይ ነው፡፡

  • ለኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አመራርና አባላት በተለያዩ የቴክኖሎጂ ውጤቶች አጠቃቀም ላይ ከቻይና ሀገር በመጡ ባለሙያዎች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቀቀ( Federal News)

    አዲስ አበባ፣ የካቲት 4 ቀን 2018 ዓ.ም (ኢ.ፌ.ፖ.ሚ) ከኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከተለያዩ የሥራ ክፍሎች ለተውጣጡ አመራርና አባላት በተለያዩ የቴክኖሎጂ ውጤቶች አጠቃቀም ላይ ከቻይና ሀገር በመጡ ባለሙያዎች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቋል።

  • የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ያሰለጠናቸውን የአድማ መከላከል እና መቆጣጠር አመራርና አባላትን አስመረቀ( Federal News)

    አፖስቶ፣ ጥር 30 ቀን 2018 ዓ.ም (ኢ.ፌ.ፖ.ሚ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ያሰለጠናቸውን የአድማ መከላከል እና መቆጣጠር አመራርና አባላትን አስመርቋል።

  • የሐረር ፖሊስ ሆስፒታል ግንባታ በከፍተኛ አመራሮች ክትትልና ቁጥጥር በተሟላ የግብዓት አቅርቦት እየተፋጠነ እንደሚገኝ ተገለፀ( Federal News)

    አዲስ አበባ፣ ጥር 30 ቀን 2018 ዓ.ም (ኢ.ፌ.ፖ.ሚ) የሐረር ፖሊስ ሆስፒታል ግንባታ በተቀመጠለት የጊዜ ገደብ ተጠናቆ ለአገልግሎት እንዲበቃ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከፍተኛ አመራሮች ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት በመስክ ምልከታ ፕሮጀክቱ የደረሰበትን ደረጃ በየጊዜው እየተገመገመ ለግንባታው መፋጠን የሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ አስፈላጊው የግብዓት አቅርቦት እንዲሟላ እያደረገ በፍጥነት እየተገነባ መሆኑ ተገልጿል።

  • የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አዛዥ ክቡር ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ከስትራቴጂክ አመራሮች ጋር በመሆን በኢትዮጵያ ፖሊስ ሆስፒታልና በጀግኖች ማዕከል እተከናወኑ ያሉ ተግባራትን ጎበኙ( Federal News)

    አዲስ አበባ፣ ጥር 29 ቀን 2018 ዓ.ም (ኢ.ፌ.ፖ.ሚ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አዛዥ ክቡር ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ከስትራቴጂክ አመራሮች ጋር በመሆን በኢትዮጵያ ፖሊስ ሆስፒታልና በጀግኖች ማዕከል እተከናወኑ ያሉ ተግባራትን በትላንትነው ዕለት ተዘዋውረው ጎብኝተዋል።

  • "አዲሱ የፖሊስ ተሽከርካሪ ሰሌዳ ከፖሊስ ዓርማ ቀለማት ጋር የተቆራኘ፤ ሰማያዊው ቀለም የሰላም፣ ወርቃማው የአሸናፊነት እና ብራማው ደግሞ የጥንካሬ መገለጫ መሆኑ ፖሊስ ሁሌም ለፍትሕ እና ለሰላም ዘብ የቆመ መሆኑን ማሳያ ነው" ክቡር ኮሚሽ( Federal News)

    አዲስ አበባ፣ ጥር 28 ቀን 2018 ዓ.ም (ኢ.ፌ.ፖ.ሚ) ክቡር የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አዛዥ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል አዲሱ የፖሊስ ተሽከርካሪ ሰሌዳ ከፖሊስ ዓርማ ቀለማት ጋር የተቆራኘ፤ ሰማያዊው ቀለም የሰላም፣ ወርቃማው የአሸናፊነት እና ብራማው ደግሞ የጥንካሬ መገለጫ መሆኑ ፖሊስ ሁሌም ለፍትሕ እና ለሰላም ዘብ የቆመ መሆኑን ማሳያ ነው ያሉት አዲሱን የፖሊስ ተሽከርካሪ ሰሌዳ በይፋ ሥራ ባስጀመሩበት ወቅት ነው።

የሚሰጡ አገልግሎቶች

የሚሰጡ አስተዳደራዊ አገልግሎቶች


  1. ጥቆማና አቤቱታ መቀበልና የአቅራቢዎችን ቃል መቀበል
  2. የህዝብ ክንፍ መድረክ በማዘጋጀት የዜጎችን መረጃ የማግኘት መብት ማረጋገጥና የተቋሙን አፈጻጸም እንዲገመግሙ ማድረግ


በኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የሚሰጡ አገልግሎቶች


  1. የማህበረሰብ አገልግሎት (Community Service) ስራዎችን ማከናወን፣
  2. ስለወንጀል መከላከልና ምርመራ ሀገር አቀፍ ፖሊሲዎችን፣ ስትራቴጂዎችንና አንድ ወጥ የሆኑ የአሠራር ደረጃዎችን ማዘጋጀት


በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጤና አገልግሎት የሚሰጡ አገልግሎቶች


  1. የተመላላሽ ህክምና አገልግሎት ለሰራዊቱና ለህግ ታራሚዎች መስጠት፤
  2. የተኝቶ ህክምና አገልግሎት መስጠት


በወንጀል ምርመራ ጠቅላይ መምሪያ የሚሰጡ አገልግሎቶች


በክስ መቀበል አገልግሎት

  1. የወንጀል ጥቆማዎችንና አቤቱታዎችን መቀበል፣
  2. የቀረበው አቤቱታ ጥቆማ ወንጀል መሆን አለመሆኑን እና በፌደራል የማጣራት ስልጣን ስር የሚወድቅ መሆን አለመሆኑን መወሰን፣