የወንጀል መከላከል አገልግሎት


በወንጀል መከላከል ጠቅላይ መምሪያ የሚሰጡ አገልግሎቶች

  1. ህገ መንግስቱን እና ሌሎች ህጎችን ማስከበር
  2. ሽብርተኝነት፣ ተደራጁ ወንጀሎች እና ሌሎች ወንጀሎችን መከላካል መቆጣጠር
  3. ለከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት እጀባ እና ጥበቃ ማድረግ
  4. የፌዴራል መንግሥት ተቋማትን እና ጥቅሞችን መጠበቅ
  5. ለልዩ ልዩ ስብሰባዎች፣ ሀይማኖታዊ እና ህዝባዊ በዓላት ጥበቃ እና እጀባ ማድረግ
  6. በመንግስት ትዕዛዝ ለክልሎችና ለህዝቡ የፀጥታ ጥያቄዎች መልስ መስጠት፣ ህግና ስርዓትን ማስከበር
  7. ግጭትን የማስወገድ ህገ ወጥ አድማን የመቆጣጠር ተግባር
  8. ህገ-ወጥ ዝውውሮች ቁጥጥር ተግባር
    • የህገ-ወጥ ጦር መሣሪያ ቁጥጥር
    • የኮንትሮባንድ ንግድ ቁጥጥር
    • የህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር
    • አደገኛ ዕፅ እና ህገ-ወጥ መድሃኒቶችን መቆጣጠር
  9. የተፈጥሮ ወይም ሰው ሰራሽ አደጋ ሲከሰትና አስቸኳይ ሁኔታ ሲፈጠር ሠላምና ፀጥታን በማስፈን የተጎዱ ሰዎችን መርዳት፣
  10. የጦር መሳሪያ ለመያዝና ለመጠቀም ፈቃድ መስጠትና ዝውውራቸውን መቆጣጠር፣
  11. የጥበቃ አገልግሎት በመስጠት ሥራ ላይ መሠማራት ለሚፈልጉ የግል ተቋማት የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት መስጠት፣
  12. መወገድ የሚገባቸውን ማናቸውንም የጦር መሳሪያ ወይም ፈንጂ ማስወገድ፣
  13. መረጃ መስጠት


ተጨማሪ አገልግሎቶች