የኮሚሽነር ጄኔራል መልዕክት

Commissioner Image

የተከበራችሁ ውድ የሀገራችን ህዝቦች፣ የተከበራችሁ መላው የሃገራችን ፖሊስ አመራር እና አባላት እንዲሁም አጋር የፀጥታ አካላት በአሁኑ ወቅት ሀገራችን ኢትዮጵያ በፖለቲካ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ የለውጥ ሂደት ላይ ትገኛለች።

ዝርዝር መልዕክት

አዳዲስ ዜናዎች!

  • የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ማኔጅመንት አባላት በመቄዶንያ በጎ አድራጎት ማህበር ተገኝተው የሁለት ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረጉ( Federal News)

    አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4 ቀን 2016 ዓ.ም (ኢፌፖሚ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ማኔጅመንት አባላት እና ሌሎች የተቋሙ ከፍተኛ አመራሮች በአዲስ አበባ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በሚገኘው የመቄዶንያ በጎ አድራጎት ማህበር ማዕከልን ጎብኝተው የሁለት ሚሊዮን ብር ድጋፍ አድርገዋል፡፡

  • የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድን ከጠቅላይ መምሪያዎች ጋር በመፈራረም ከሐምሌ 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ሥራ መግባቱን ገለፀ( Federal News)

    አዲስ አበባ፣ሐምሌ 1 ቀን 2016 ዓ.ም (ኢፌፖሚ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድን ከጠቅላይ መምሪያዎች እና ዋና መምሪያዎች ጋር በመፈራረም ከሐምሌ 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ሥራ መግባቱን ገለፀ።

  • ''ኢትዮጵያ የብሔር ብሔረሰቦች ታላቅ ሀገር በመሆኗ ማንም በማንም ላይ ጫና ፈጥሮ መኖር የሚችልበት አይደለችም" - ክቡር የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል( Federal News)

    ሰንዳፋ ሰኔ 27 ቀን 2016 ዓ.ም (ኢፌፖሚ) ክቡር የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ኢትዮጵያ የብሔር ብሔረሰቦች ታላቅ ሀገር በመሆኗ ማንም በማንም ላይ ጫና ፈጥሮ መኖር የሚችልበት ሀገር አይደለችም ያሉት በተቋሙ የ2016 በጀት ዓመት ማጠቃለያ ግምገማ ላይ ነው።

  • የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የ2016 በጀት ዓመት የስራ አፈጻጸም የማጠቃለያ ግምገማ ማካሄድ ጀመረ( Federal News)

    ሰንዳፋ፣ ሰኔ 26 ቀን 2016 ዓ.ም (ኢ.ፌ.ፖ.ሚ)፦ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የ2016 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም የማጠቃለያ ግምገማ በፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ማካሄድ ጀመረ።

  • የምሥራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ኃይል በቀጠናው ዘላቂ ሰላም ለማስፈን ያለው ዝግጁነት ተገመገመ( Federal News)

    ቢሾፍቱ፣ ሰኔ 24 ቀን 2016 ዓ.ም (ኢፌፖሚ)፦የምሥራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ኃይል በቀጠናው ዘላቂ ሰላም ለማስፈን ያለው ዝግጁነት ተገመገመ።

  • የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከፍተኛ አመራሮች በተቋሙ የተከናወኑ የለውጥ ስራዎችን በመጎብኘት ላይ ይገኛሉ( Federal News)

    አዲስ አበባ ስኔ 24 ቀን 2016 ዓ.ም (ኢፌፖሚ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከፍተኛ አመራሮች በተቋሙ የተከናወኑ የለውጥ ስራዎችን በመጎብኘት ላይ ይገኛሉ።

የሚሰጡ አገልግሎቶች

የሚሰጡ አስተዳደራዊ አገልግሎቶች


  1. ጥቆማና አቤቱታ መቀበልና የአቅራቢዎችን ቃል መቀበል
  2. የህዝብ ክንፍ መድረክ በማዘጋጀት የዜጎችን መረጃ የማግኘት መብት ማረጋገጥና የተቋሙን አፈጻጸም እንዲገመግሙ ማድረግ


በኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የሚሰጡ አገልግሎቶች


  1. የማህበረሰብ አገልግሎት (Community Service) ስራዎችን ማከናወን፣
  2. ስለወንጀል መከላከልና ምርመራ ሀገር አቀፍ ፖሊሲዎችን፣ ስትራቴጂዎችንና አንድ ወጥ የሆኑ የአሠራር ደረጃዎችን ማዘጋጀት


በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጤና አገልግሎት የሚሰጡ አገልግሎቶች


  1. የተመላላሽ ህክምና አገልግሎት ለሰራዊቱና ለህግ ታራሚዎች መስጠት፤
  2. የተኝቶ ህክምና አገልግሎት መስጠት


በወንጀል ምርመራ ጠቅላይ መምሪያ የሚሰጡ አገልግሎቶች


በክስ መቀበል አገልግሎት

  1. የወንጀል ጥቆማዎችንና አቤቱታዎችን መቀበል፣
  2. የቀረበው አቤቱታ ጥቆማ ወንጀል መሆን አለመሆኑን እና በፌደራል የማጣራት ስልጣን ስር የሚወድቅ መሆን አለመሆኑን መወሰን፣